Notice/ማስታወቂያ
እንኳን ደስ አላችሁ ደብረ ብርሃን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በዓለም አቀፍ የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት  ISO 9001-2015 (QMS) ተግባራዊ  በማድረጉ የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት የጥራት ሥራ አመራር ሥርአት ሰርተፊኬት ተሰጠው።
Date Posted: 2025-06-05 02:18:47

15274
Views