📅 2025-02-18 00:57:14
የደብረ ብርሃን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚገኙ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲኖች የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና አመራሮች በተገኙበት በቢሾፍቱ ከተማ የካቲት 9/2017ዓ.ም በተደረገው ስብሰባ ላይ የደብረ ብርሃን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ምርጥ ተሞክሮ በኮሌጁ ዲን በአቶ ባሻዬ በየነ ቀርቧል።በቀረበውም ተሞክሮ ውይይት ተደርጓል
Create your first notice to get started!