4ኛው ሀገርአቀፍ የክህሎት፣ የቴክኖሎጂና የጥናትና ምርምር ውድድር፣ የቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን እየተካሄደ ነው።
የኢፌዲሪ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ያዘጋጁት 4ኛው ሀገርአቀፍ የክህሎት፣ የቴክኖሎጂና የጥናትና ምርምር ውድድር፣ የቴክኖሎጂ ኤግዚቢሽን መካሄድ ጀመሯል። ውድድሩን በይፋ ያስጀመሩት የኢፌ...
2025-05-06 06:41:55 read more